ሚያዝያ 26, 2024
ፋኖ የአገዛዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ጥሪ አልቀበልም አለ
ፋኖ የአገዛዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ጥሪ ውድቅ አደረገ:: በሌላ በኩል ኮሚሽኑ በኦሮሙማ ካድሬዎች እየተዘረፈ እንደሚገኝ የግዮን ምንጮች አረጋግጠዋል። አገዛዙ ሲጨንቀው ካቋቋማቸው ወኪሎቹ ውስጥ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አንዱ ነው። በአገዛዙ ቁንጮ ቀጥተኛ ትእዛዝ የሚሰጠው ይህ ኮሚሽን የህዝብን ሀብት ከመዝረፍ በላይ ለብልፅግና
By admin