LOADING...

GTV

ሚያዝያ 26, 2024

ፋኖ የአገዛዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ጥሪ አልቀበልም አለ

ፋኖ የአገዛዙን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ጥሪ ውድቅ አደረገ:: በሌላ በኩል ኮሚሽኑ በኦሮሙማ ካድሬዎች እየተዘረፈ እንደሚገኝ የግዮን ምንጮች አረጋግጠዋል። አገዛዙ ሲጨንቀው ካቋቋማቸው ወኪሎቹ ውስጥ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አንዱ ነው። በአገዛዙ ቁንጮ ቀጥተኛ ትእዛዝ የሚሰጠው ይህ ኮሚሽን የህዝብን ሀብት ከመዝረፍ በላይ ለብልፅግና
By
ሚያዝያ 25, 2024

ባህር ዳር የአገዛዙ ራዳር መቆጣጠሪያ በፋኖ ተያዘ

ፋኖ በባህርዳር ዙሪያ ያለውን የአገዛዙን ራዳር መቆጣጠሪያ ጣቢያን መቆጣጠሩን ቃል አቀባዩ ማርሸት ፀሀዩ ገለፀ ቃል አቀባዩ እንዳለው የራዳር መቆጣጠሪያውን ለመያዝ የተወሰነ ውጊያ ተደርጓል በአካባቢው የነበሩ የአገዛዙ ወታደሮችም ተማርከዋል ፋኖ ማርሸት እንዳለው የተወሰደው እርምጃ አገዛዙ እንኳን ህዝቡ ራሱንም ማዳን እንደማይችል ያረጋገጠ
By