March 26, 2024
የዐብይ አሕመድ አገዛዝ በተለያዩ ሚዲያዎች የሚሰሩ ጋዜጠኞችንና የማህረሰብ አንቂዎችን ለመክሰስ በዝግጅት ላይ
የዐብይ አሕመድ አገዛዝ በተለያዩ ሚዲያዎች የሚሰሩ ጋዜጠኞችንና የማህረሰብ አንቂዎችን ለመክሰስ በዝግጅት ላይ መሆኑን የግዮን ቴሌቪዥን ምንጮች ገለጹ። አገዛዙ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚገኙ ጋዜጠኞችንና የማህበረስብ አንቂዎችን ለመክሰስ መረጃዎችን እያሰባሰበና የሀስት ክስ እያዘጋጀ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። በዐብይ አህመድ ትዕዛዝ ክሱን እንዲያዘጋጁ
By admin

February 2, 2024
Breaking News
ትናንት ማምሸዉ ከባድ ዉጊያ ያስተናገደችዉ ታሪካዊቷ ጎንደር ምሽቱን በልጇቿ ቁጥጥር ስር ገብታ አድራለች።ምሽት 12 ሳአት ላይ የጀመረዉ ዉጊያዉ በከተማዋ የተለያዩ ቦታዋች ከባድ ትንቅንቅ ተስተናግዷል። የአማራ ፋኖ በጎንደር በጋሻዉ ክፍለጦር እና የደንቢያዉ አለቃ የደረጃ በላይ የፋኖ አባላት በጋራ በወሰዱት እርምጃ በከተማዋ
By admin

